የልደታ አስተዳደር ህንጻ 1ኛ ወለል
+251913076804
የቅሬታ አስተያየት መስጫ
ዓርብ, ህዳር 14, 2016 ዓ.ም
መግቢያ
ስለ እኛ
የጽ/ቤቱ ራዕይ ፣ ተልዕኮና እሴቶች
የተቋሙ ስልጣንና ተግባራት
የጽ/ቤቱ ኃላፊ መልእክት
ተቋማዊ አደረጃጀት
የጽ/ቤቱ ባለሙያዎች
የዜጎች የስምምነት ሰነድ
ደንብና መመሪያዎች
የደንበኞች አገልግሎት
ዋና ዋና አገልግሎቶች
የቅሬታ አስተያየት መስጫ
ለመልካም አስተዳደር አስተያየት
የአገልግሎት እርካታ አስተያየት መስጫ
ለማንኛዉም ጥያቄዎ
በተደጋጋሚ የሚነሱ ጥያቄዎች
የጽ/ቤቱን ሮቦት ይጠይቁ
ሚዲያ
ዜና | News
Online TV
Brochure
መጽሄቶች | Magazines
በራሪ ወረቀት
የዶ/ር ዐቢይ መጽሀፍቶች
ማስታወቂያ
ወረዳዎች
ወረዳ 1
ወረዳ 2
ወረዳ 3
ወረዳ 4
ወረዳ 5
ወረዳ 6
ወረዳ 7
ወረዳ 8
ወረዳ 9
ወረዳ 10
ይግቡ
መግቢያ
ስለ እኛ
የጽ/ቤቱ ራዕይ ፣ ተልዕኮና እሴቶች
የተቋሙ ስልጣንና ተግባራት
የጽ/ቤቱ ኃላፊ መልእክት
የዜጎች የስምምነት ሰነድ
አገልግሎቶች
ተቋማዊ አደረጃጀት
ሚዲያ
ዜናዎች | News
መጽሄቶች | Magazine
Online TV
ጠቃሚ መረጃዎች
ደንብና መመሪያዎች
ብሮሸር
የደንበኞች የእርካታ ዳሰሳ ገጽ
Web APP
ወረዳዎች
ወረዳ 1
ወረዳ 2
ወረዳ 3
ወረዳ 4
ወረዳ 5
ወረዳ 6
ወረዳ 7
ወረዳ 8
ወረዳ 9
ወረዳ 10
ይግቡ
ዜና | Oduu | News
የልደታ ሲቪል ምዝገባና የነዋሪነት አገልግሎት ጽ/ቤት አገልግሎቱን በማዘመን ደንበኞቹን በቅልጥፍና እያስተናገደ ይገኛል።
የካቲት 21, 2018
የልደታ ሲቪል ምዝገባና የነዋሪነት አገልግሎት ጽ/ቤት አገልግሎቱን በማዘመን ደንበኞቹን በቅልጥፍና እያስተናገደ ይገኛል።
ዜና | Oduu | News
በልደታ ክፍለ ከተማ የሲቪል ምዝገባና የነዋሪዎች አገልግሎት ጽ/ቤት በ2018 በጀት ዓመት የመጀመሪያው 6 ወር ውጤታማ አፈፃፀም ላስመዘገቡ ተቋማት እውቅና ሰጠ።
የካቲት 14, 2018
በበጀት ዓመቱ የመጀመሪያው 6 ወር የተሻለ የስራ አፈጻጸም ላስመዘገቡ ተቋማትና ሰራተኞች እውቅናና ሽልማት ተበርክቷል። የጽ/ቤቱ ኃላፊ ወ/ሮ ዘነበች ኢረና የህብረተሰቡን የአገልግሎት ፍላጎት ለማርካት ያከናወናቸው ተግባራት ውጤታማ እንደነበሩ ገልጸው የነበሩ ጥንካሬዎችን በማጠናከርና ክፍተቶችን በመሙላት በቀጣይ የተሻለ ውጤት እንዲመዘገብ በመተባበር ልንሰራ ይገባል ብለዋል። በሲቪል ምዝገባና ነዋሪዎች አገልግሎት ጽ/ቤት የሚሰጡ አገልግሎቶች እየተሻሻሉ መምጣታቸውንም ገልጸዋል። ለህብረተሰቡ የሚሰጡ አገልግሎቶችን ለማሻሻልና የህብረተሰቡን እርካታ ለማሳደግ በተቀመጠው ስታንዳርድ መሠረት አገልግሎት እየተሰጠ መሆኑንም ገልፀዋል።
ዜና | Oduu | News
ቅንጅታዊ አሰራርን በማጠናከር ቀልጣፋ አገልግሎት እየሰጠ መሆኑን የልደታ ክ/ከተማ የሲቪል ምዝገባና ነዋሪነት አገልግሎት ጽ/ቤት ገለጸ።
ህዳር 24, 2018
ጽ/ቤቱ ከተለያዩ ጽ/ቤቶች ጋር በቅንጅት የተሰሩ ስራዎችን ገምግሟል ። የጽ/ቤቱ ኃላፊ ወ/ሮ መቅደስ ያደታ እንደገለጹት ከተለያዩ ጽ/ቤቶች ጋር ቅንጅታዊ አሰራርን በመፍጠር በጋራ በመስራት የተቋሙን ሰፊ ስራዎች ቀልጣፋ እንዲሆን ስለሚረዳ በትስስር መስራት ያስፈልጋል ብለዋል። ኃላፊዋ አክለውም በተቋሙ የሚሰጠውን አገልግሎት ፈጣንና ቀልጣፋ አገልግሎት ለመስጠት ከባለድርሻ አካላት ጋር በቅንጅት እንሰራለን ብለዋል። የመድረኩ ተሳታፊዎች በበኩላቸው ውጤታማ ስራ ለመስጠት በቅንጅትና በትስስር መስራት አስፈላጊ በመሆኑ በጋራ እንሰራለን ብለዋል።
ዜና | Oduu | News
የወሳኝ ኩነት ምዝገባን በወቅቱ በማስመዝገብ ኢኮኖሚያዊና ማህበራዊ ተጠቃሚነታቸዉን እንዲያረጋግጡ ለ300 ለሴቶች ስልጠና ተሰጠ።
ታህሳስ 18, 2018
የልደታ ክፍለ ከተማ የሲቪል ምዝገባና የነዋሪነት አገልግሎት ጽ/ቤት ኃላፊ የሆኑት ወ/ሮ መቅደስ ያደታ እንደተናገሩት ሴቶች በማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ዘርፍ ተጠቃሚነታቸዉን ለማረጋገጥ የወቅታዊ ኩነት ምዝገባ ወሳኝ መሰረት መሆኑን በመግለፅ የሚወለድ ህፃናት በወቅቱ የልደት ካርድ እዲያወጡ በማስቻል የህፃኑን ማንነት እዲረጋገጥ በማድረግ ሴቶች ማህበራዊ ግዴታችሁን መወጣት ይገባችኋል በማለት ገልፀዋል። ወ/ሮ መቅደስ አያይዘው ሴቶችን ማብቃት ሀገራዊ እድገትን ያሳልጣል፣ ሴትን ማብቃት ሀገርን ትውልድን ማነፅ በመሆኑ ሴቶች በማስተማር ያላቸውን ሚና ማሳደግ ያስፈልጋል በማለት ሴቶች በጽ/ቤታችን እያደረጉ ያለው አስተዋፅኦ የሚበረታታ መሆኑን በመግለፅ ይበልጥ ተጠናክሮ መቀጠል እንዳለበት ሲሉ ተናግረዋል። ተሳታዎችም ሴቶችን ለማብቃት ታስቦ በዚህ ልክ መድረክ በማዘጋጀት ግንዛቤ መሰጠቱ የተሻለ ነው በማለት አንስተዋል።
ዜና | Oduu | News
የተቋም ግንባታ ሂደታችን ግቡን እዲመታና አገልግሎት አሰጣጡን ለማቀላጠፍ የዘርፉን ባለሞያ ማብቃት የግድ መሆኑን ተጠቆመ።
ጥር 24, 2018
የልደታ ክፍለ ከተማ የሲቪል ምዝገባና የነዋሪነት አገልግሎት ጽ/ቤት በርካታ የህዝብ ክፍሎችን እንዲሁም ዘርፈ ብዙ አገልግሎቶችን የሚሰጥ ተቋም ሲሆን የተቋም ግንባታ ሂደቱና አገልግሎት አሰጣጡን የተሻለ ለማድረግ ለአጠቃላይ የተቋሙ አመራርና ባለሞያዋች ስልጠና ተሰቷል በስልጠናዉ ላይ ንግግር ያደረጉት የልደታ ክፍለ ከተማ የሲቪል ምዝገባና የነዋሪነት አገልግሎት ጽ/ቤት ኃላፊ የሆኑት ወ/ሮ መቅደስ ያደታ ይህ ስልጠና የተቋማችንን የአገልግሎት አሰጣጡንና ከተገልጋዮ ጋር የምናደርገዉን ተግባቦት ላቅ ያለ ደረጃ የሚያሸጋግር በመሆኑ ጠቃሚና ለተቋማችን ትልቅ ሚና ያለዉ ስልጠና ነዉ በማለት ገልፀዋል:: ሰልጣኞችም ስልጠናው በምንሰጠው አገልግሎት ላይ ውጤታማ እንድንሆን የሚያደርገ ነው በማለት አንስተዋል
መግቢያ
ስለ_እኛ
የጽ/ቤቱ ራዕይ ፣ ተልዕኮና እሴቶች
የተቋሙ ስልጣንና ተግባራት
የጽ/ቤቱ ኃላፊ መልእክት
አገልግሎቶች
ተቋማዊ አደረጃጀት
ሚዲያ
ዜናዎች | News
ፎቶግራፎች | Photo Gallery
ቪዲዮዎች | Videos
መግለጫዎች | Press Release
መጽሄቶች | Magazine
ጠቃሚ መረጃዎች
ደንብና መመሪያዎች
ብሮሸር
የደንበኞች የእርካታ ዳሰሳ ገጽ
Online TV
Web APP
የዛሬይቱ ልደታ
ወረዳዎች
ወረዳ 1
ወረዳ 2
ወረዳ 3
ወረዳ 4
ወረዳ 5
ወረዳ 6
ወረዳ 7
ወረዳ 8
ወረዳ 9
ወረዳ 10
ያግኙን
lidetacrrsa@gmail.com
+251913076804